ዜና ሹመት

ዜና ሹመት

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳደር ክቡር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ለተለያዩ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጥተዋል።

በዚህ መሠረት፦

ወ/ሮ ሰላማዊ አለማየሁ በቀለ=>የአብክመ ርዕሰ መስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ፣

❷ አቶ ቀለሙ ሙለነህ አምሩ=>የአብክመ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጄንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ፣

❸ አቶ ዘውዱ ማለደ በላይ=>የአብክመ ትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር፣

❹ ዲ/ን ተስፋው ባታብል ቢታው=>የአብክመ የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ኮሚሽነር፣

❺ ወ/ሮ ንጹሕ ሽፈራው ቸኮል=>የአብክመ ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣

❻ አቶ ወርቁ ያየህ ጨቅሌ=>የአብክመ ትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር፣

❼ አቶ ማግኘት መልካሙ ሐበሻ=>የአብክመ መሬት ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣

❽ ዶ/ር ዘውዱ ሙጨ አምባው=>የአብክመ ፕላንና ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣

❾ አቶ ሰለይማን እሸቱ ባሻ=>የአብክመ ከተማና መሠረት ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣

❿ ዶ/ር አየለ አናውጤ ገሰሰ=>የአብክመ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣

⓫ ወ/ሮ የለምሽዋ በቀለ ወልዴ=>የአብክመ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣

⓬ አቶ ጌትነት አማረ ገ/ህይወት=>በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ ህብረት ስራ ማስፋፊያ ባለስልጣን ኃላፊ፣

⓭ አቶ ታደሰ ይርዳው ሞላ=>የአብክመ መንገድ ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣

⓮ ዶ/ር ተስፋዬ ተገኘ ፈሩህ=> በመምሪያ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ ፕላን ኢኒስቲትዩት ባሕርዳር ቅርጫፍ አስተባባሪ፣

⓯ ወ/ሮ ኢሌኒ አባይ ጀምበሬ=>የአብክመ ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ፣

⓰ አቶ ስማቸው ደምለው ከበደ=>የአብክመ የወጣቶች ጉዳይ ረዳት አማካሪ ሁነው እንዲሰሩ ሹመት ሰጥተዋል።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top