Youth and Sports Department

Youth and Sports

 

VISION/ራዕይ

በ2017 ሁለንተናዊ ስብዕናው የተገነባ፣ ዴሞክራሲያዊ አመለካከትና መልካም ስነ-ምግባርን የተላበሰ፤ ስራ ወዳድና የተደራጀ ወጣት፤ በስፖርት አካላዊና አእምሮአዊ ብቃቱ የዳበረ ህብረተሰብ ተፈጥሮ ማየት፡፡

MISSION/ተልዕኮ

የወጣቶችን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ምቹ ሁኔታ በመፍጠርና ህዝባዊ መሰረት ያለዉ ስፖርትን በማስፋፋት የዜጐችን አካላዊና አዕምሮአዊ ብቃት በመገንባት የአገራችንን ብልፅግና ማረጋገጥ፣

CORE VALUES/እሴቶች

  • ግልፅነት፣ ተጠያቂነት፣ ፍትሀዊነት፣ አሳታፊነትና ውጤታማ አሰራር እንከተላለን፡፡
  • ምቹና ሰራተኛው የሚተማመንበት ተመራጭ ተቋም እንፈጥራለን፡፡
  • በማያቋርጥ የለውጥ ሂደት ውስጥ የለዉጥ ሀይል እንሆናለን፡፡
  • ከኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ድርጊት የጸዳ አገልጋይ እንሆናለን፡፡
  • በዕውቀትና ችሎታ መምራትና መስራትን ባህላችን እናደርጋለን፡፡
  • ቅንጅታዊ አሰራርን የተቋማችን መገለጫ እናደርጋለን፡፡
  • ለድህነት ቅነሳ ትግሉ አጋዥ በመሆን በጽናት እንሰራለን፡፡
  • የህዝባችንን እርካታ ለማረጋገጥ ጊዜ ሳይገድበን ተግተን እንሰራለን፡፡

Our location



Scroll to Top