በመንግስት ሰራተኞች አዲሱ የደመዎዝ ጭማሪ አፈጻጸም መመሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ

በመንግስት ሰራተኞች አዲሱ የደመዎዝ ጭማሪ አፈጻጸም መመሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ

********

የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የመንግስት ሰራተኞች አዲሱ የደመዎዝ ጭማሪ አፈጻጸም መመሪያ ላይ ከክልልና ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ሃላፊዎች ጋር ተወያይቷል፡፡

በውይይት መድረኩ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽነር መኩሪያ ሃይሌ (ዶ/ር)፣ የክልልና ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ሃላፊዎች እንዲሁም የሚመለከታቸው ባለሙያዎች ተሳትፈዋል፡፡

የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ የመንግስት ሠራተኞች አዲሱ ደመዎዝ ከተያዘው ጥቅምት ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ ማስታወቃቸው ይታወሳል ሲል የዘገበዉ ኤፍ ቢ ሲ ነዉ፡፡

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top