የአረንጓዴ አሻራ አካል የሆነው የሻይ ልማት ኢኒሺዬቲቭ ተከላው በጥሩ ሁኔታ እየተከወነ ነው።

በመትከል የታየው መልካም ጅማሮ በአግሮ–ፕሮሴሲንግ ከተደገመ ሙሉ ስለሚሆን የግሉ ዘርፍ እሴት በማከል ቢሳተፍ ከሀገር ውስጥ ፍጆታ በተጨማሮ በኤክስፖርት ሀገራችንን ተጠቃሚ ያደርጋታል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ.ር)

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top