የአገዉ ፈረስ ባህልን በዩኒስኮ የማይዳሰስ የሰዉ ልጆች ወካይ ባህላዊ ቅርስነት ለማስመዝገብ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በባህርዳር ከተማ እየተካሄደ ነዉ።
በምክክር መድረኩ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የከተማ ክላስተር አስተባባሪ አህመዲን መሐመድ(ዶ/ር)፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር)፣ የአማራ ክልል ባህል እና ቱሪዝም ስፖርት ቢሮ ሃላፊ አቶ መልካሙ ጸጋዬ፣ የአገዉ ፈረሰኞች ማህበር አባላት ጨምሮ ሌሎች የባለድርሻ እተሳተፉ ይገኛሉ።

