የአማራ ክልል ምክርቤት 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ይጀምራል።

(ታሕሳስ 16/2018 ዓ.ም) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛው ዙር፣ 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን በዛሬው እለት ይጀምራል።

ምክርቤቱ በመደበኛ ጉባኤው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ከታሕሳስ 16-17/2018 ዓ .ም የሚመክር ይሆናል።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top