በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በወገራ ወረዳ በእንቃሽና ቀንባዳ ቀበሌ አካባቢ የነበሩ የቀድሞ 25 ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀበሉ።
የሰላም አማራጭን የተቀበሉ ታጣቂዎች የበደሉትን ሕዝብ ለመካስ መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።
ሌሎች ታጣቂዎችም የሰላምን መንገድ እንዲመርጡ ጥሪ ማስተላለፋቸውን ከወገራ ኮሙኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በወገራ ወረዳ በእንቃሽና ቀንባዳ ቀበሌ አካባቢ የነበሩ የቀድሞ 25 ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀበሉ።
የሰላም አማራጭን የተቀበሉ ታጣቂዎች የበደሉትን ሕዝብ ለመካስ መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።
ሌሎች ታጣቂዎችም የሰላምን መንገድ እንዲመርጡ ጥሪ ማስተላለፋቸውን ከወገራ ኮሙኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
