ክቡር አረጋ ከበደ ከደቡብ ሜጫ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

(ታሕሳስ 9/2018 ዓ.ም) የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ክቡር አረጋ ከበደ በሰሜን ጎጃም ዞን ደቡብ ሜጫ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።

በውይይቱ በኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የምስራቅ እዝ ዋና አዛዥ ሌትናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ፣ የሰሜን ጎጃም ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሰፋ ጥላሁን እና ሌሎች የክልልና የዞን አመራሮች ተገኝተዋል።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top